የደቡብ አፍሪካ ያለፉት 20 ዓመታት ጉዞ ፍትህና እኩልነት በማረጋገጥ በአፓርታይድ ዘመን ተገልለው የነበሩ ዜጎች ተጠቃሚነት የጎለበተበት መሆኑን የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ጃኮቭ ዙማ ተናገሩ፡፡

 
የደቡብ አፍሪካ ያለፉት 20 ዓመታት ጉዞ ፍትህና እኩልነት በማረጋገጥ በአፓርታይድ ዘመን ተገልለው የነበሩ ዜጎች ተጠቃሚነት የጎለበተበት መሆኑን የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ጃኮቭ ዙማ ተናገሩ፡፡

የፕሬዝዳንት ጃኮቭ ዙማ ባዓለ ሲመት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት መሪዎች በተገኙበት በፕሪቶሪያ ተከብሯል፡፡
  
እና ሌሎች ተጨማሪ ዜናዎችን ይመልከቱ